tirsdag 21. mai 2013

ታይቶ ተሰምቶ አይታወቅ


ታይቶ ተሰምቶ አይታወቅ 
ታይቶ ተሰምቶ አይታውቅ በዓለም እንዲህ ያለ ነገር 
ከመቃብር ሆኖ ሰው ሲመራ ሀገር 
በአሁን ጊዜ ታየ በኢትዮጵያ ምድር። 
ምን ነካህ ወገኔ አማራ ኦሮሞው 
እስላም ክርስቲያኑ ሐረሬ ሲዳማው 
ጉራጌ ከንባታ አፋሩ ጋንቤላው 
እንዴት ትገዛለህ በሞተ በድን ሰው። 
ያስጠይቅሃል ያስጠይቅሃል በፈጠረህ አምላክ 
ይቆጠርብሃል ይቆጠርብሃል ጣዖት እንዳመለክ 
በድን በሆነ ሰው በሞተ ስታመልክ። 
መራብ መጠማት የሰው እጅ ማየትም 
ከሀገር ተሰዶ መከራተት በዓለም 
መከራ ችግሩ ከአንተ አይላቀቅህም። 
እምብኝ ለእምነቴ ብለህ ካልተነሳህ 
እምብኝ ለነጻነት ብለህ አሻፈረኝ ካላልህ 
ሁልህም በአንድነት በአደባባይ ወጥተህ 
መብቴ ይከበር ብለህ ካልተናገርህ ካልተናገርህ ካልተናገርህ 
ሁሌ በሙገጫ እንደ እህል ሲወግጥህ 
ይኖራል ወያኔ እረግጦ ሲገዛህ። 
አንድነትን ንዶ በብሄር ከፋፍሎህ 
ያልነበረ ታሪክ እሱ ታሪክ ሰጥቶህ፤ 
ወርዶአል ወደ መቃብር ፎቶውን ትቶልህ 
በሱ እንድታመልክ እንድታመልክ እንድታመልክ ፈጣሪህን ትተህ። 
ይህንም ሳያደርግ ጭፍራው አይለቅህም፤ 
ካልተባበርክበት ካልተባበርክበት ተሎ በአንድነት ሁልህም፤ 
እጅ ለእጅ ተያይዘህ በፍቅር በሰላም። በቋንቋ በብሄር እንዲሁም በሃይማኖት 
ጣልቃ ያልገባ የአመነ በአንድነት 
እውነተኛ መሪ የድኀዎች አባት 
ሌባና ቀጣፊን የአጠፋ መሳፍንት 
አንድ ጀግና ነበር የቋራ ባለ አባት። 
 ምን አለ ቢመጣ እሱን የመሰለ 
ድኀም በአለፈለት ቀመኛ ቀጣፊም እጁ በሰለለ 
ሀገር አማን ሆኖ ሰው በሰላም በአደረ በዋለ። 
የዘር ልክፍት ይዞት በቋንቋ የሚያምን 
የውሸት ቆብ ጭኖ የሚያደናግር የሚያደናግር የሚያደናግር ሕዝብን 
አሁን ባየህልን አስመሳዩን ካህን 
ትገርፈው ነበረ አስወልቀህ ቆቡን። 
ታሪክና ሃይማኖት ሁሉንም አጥፍተህ 
የእግዚአብሔርን የእግዚአብሔርን ቃል ወንጌልን አቃጥለህ 
ከላይ እሳት፣ ወርዶ አመድ ዶግ ያድርግህ 
ወያኔ የሚሉህ ቡድን ከትግራይ የበቀልህ። 
ትግሬም አታመልጥ ከተጠያቂነት ከተጠያቂነት ከተጠያቂነት 
አጥፍተሃል ኢትዮጵያን ዘምተህ በአንድነት 
አስጨፍጭፈሃል አስጨፍጭፈሃል ሕዝቧን ለሃያ ሁለት ዓመት 
አዝለህ ያመጣህው ከትግራይ በረሃ ከዚያ ከደደቢት። 
            (ተስፋሁን ሞላ)

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar