mandag 2. desember 2013

ኢህአዴግ/ህወሃት ከግንቦት 7 ጋር ለመደራደር ጥያቄ አቀረበ


እንደ ኢሳት (የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን) ዘገባ ከሆነ “ኢህአዴግ መራሹ የኢትዮጵያ መንግስት ከግንቦት ሰባት ለፍትህና ዲሞክራሲ ንቅናቄ ጋር ለመደራደር ጥያቄ አቀረቧል።
የኢሳት ዜና አገልግሎት በአጭር ሰበር ዜና ዘገባው እንዳለው ማምሻውን የግንቦት ሰባትን አመራሮች መልስ ይዞ ብቅ ይላል።
ይህ በዚህ እንዳለ የኢሳትን ሰበር ዜናን ተከትሎ በማህበራዊ መገናኛ መረቦች ኢትዮጵያውያን አስተያየቶችን በመስጠት ላይ ይገኛሉ…
Ginbot 7 logo

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar