fredag 31. januar 2014

የየኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት መተማ አካባቢ ጥቃት ፈፀመ::


በጎንደር ክ/ሃገር ሳንጃ ወረዳ የልዩ ሃይል አዛዥ ሻለቃ ቀለሙ ክብረት በአርበኞች ግንባር ሰርጎ ገቦች መገደላቸው ተሰማ::

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር የአገራችን ኢትዮጵያን ዳር ድንባር ለሱዳን ለማስረከብ ሽር ጉድ እያለ የሚገኘውን የወያኔን አገዛዝ ጸረ-አገርና ጸረ-ህዝብ እንቅስቃሴ በመቃወም በመተማ አካባቢ ልዩ ስሙ ዘባጭ ባህር በተባለ ቦታ ከወያኔው 24ኛ ክፍለ- ጦር ጋር በጥር 21- 2006 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሠዓት ላይ ባደረገው ውጊያ 14(አስራ አራት) ገድሎ 12(አስራ ሁለት) አቁስሏል።

በመተማና አካባቢው በተደጋጋሚ በአርበኛው ጥቃት እየተፈፀመበት የሚገኘው የወያኔው ቅጥረኛ ሠራዊት ህይወቱን ለማትረፍ እግሩ ወደመራው እየፈረጠጠ መሆኑ ሲታወቅ በደረሰበትም ጉዳት ማካካሻ ይሆነው ዘንድ ሰላማዊውን ነዋሪ በእናንተ ምሽግነት ነው እየተመታን ያለነው በሚል እንግልት እያደረሱበት መሆኑ ታውቋል።

በተያያዘ ዜና በጭልጋ ወረዳ ጫቁ የተባለ አካባቢ ነዋሪዎች ከብት፣በግና ፍየል በአካባቢው የወያኔ ታጣቂዎች እየታረደ እየተበላባቸው መሆኑ ታውቋል።

በዚሁ አካባቢና አጎራባች ወረዳዎች የወያኔው ተላላኪዎች ተደጋጋሚ ንብረትን የመዝረፍ ሂደት የተቆጣው ነዋሪ ለምንድን ነው ንብረታችንን የምትዘረፉት ምን አደረግናችሁ ብለው ሲጠይቁ እናንተ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ደጋፊዎች ፣መንገድ መሪዎች እንዲሁም ስንቅ አቀባዮች ናችሁ የሚል ምክንያት የሰጧቸው መሆኑ ታውቋል።

በጎንደር ክ/ሃገር ሳንጃ ወረዳና አካባቢው ሕዝብን ሲያሰቃይ ነበሩ የተባለት የልዩ ሃይል አዛዥ ሻለቃ ቀለሙ ክብረት መገደሉ የአርበኞች ግንባር ለግድያው ሃላፊነቱን ወስዶ “ግለሰቡ የተገደለው በጥር 21-2006 ዓ.ም ከቀኑ 12 ሰዓት ላይ በኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰርጎ ገቦች ማሰሮ ደንብ የተባለ ቦታ በጥይት ተደብድቦ ቆስሎ ወዲያውኑ ወደ ጎንደር ቸቸላ ሆስፒታል ቢወሰድም በማግስቱ ማለትም በጥር 22-2006 ዓ,ም ህይወቱ አልፏል።” ብሏል።

እንደ አርበኞች ግንባር ገለጻ ከሆነ “ይህ ግለሰብ በወረዳው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን የአርበኞች ደጋፊ ናችሁ በሚል ሲያሰቃይ የነበረ ሲሆን፣ ብዙ ንፁሃን ግለሰቦችን በድርጅቱ ደጋፊነት ስም እየፈረጀ እንደገደለ፣ እንዳሰረና እንዲሰደዱ ሲያደርግ የነበረ መሆኑ ይታወቃል ። ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ግለሰቡ ከድርጊቱ ታቅቦ ሰላማዊ ኑሮውን እንዲኖር ካልሆነ ግን አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወሰድበት የፅሁፍ መልዕክት የደረሰው ቢሆንም ሊታረም ባለመቻሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰርጎ ገቦች እርምጃ እንዲወስዱበት ተደርጓል።” ብሏል።

“በጎንደር አካባቢ ምንም አይነት ወታደራዊ እርምጃ በኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሠራዊት ሲወሰድ የአካባቢውን ሕዝብ ማንገላታቱ የተለመደ ቢሆንም ሻለቃ ቀለሙ ክብረት ከሞተበት ከትናንት ጀምሮ ግን በህዝቡ ከፍተኛ ስቃይ እያደረሰበትና ገዳዮቹን ታውቃላችሁ እናንተ ናችሁ እየደበቃችሁና ቀለብ እየሰፈራችሁ የምታስጨርሱን በሚል ብዙ ሰዎች እንደታሰሩ ታውቋል።” የሚለው የአርበኞች ግንባር ዜና “የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ወታደራዊ መምሪያ በበኩሉ ወደፊትም ቢሆን ወያኔና ተላላኪዎቹን ከዚህም በከፋ ሁኔታ አይቀጡ ቅጣት እንደሚቀጣ አስታውቆ ሕዝቡም ከመሬቱና ከንብረቱ እየተፈናቀለ መኖሩ ያበቃ ዘንድ ከኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት ጎን በመሰለፍ ይህን አፋኝ ስርዓት ለመገርሰስ የበኩሉን አስተዋፅዖ ማበርከት እንዳለበት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን” ብሏል።
http://www.arbegnochginbar.org/

onsdag 29. januar 2014

New report calls on Ethiopia to reform repressive anti-terror law


IPI and partners also call for immediate release of five imprisoned journalists


IPI is urging Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn, pictured here in October 2013, to release imprisoned journalists and to reform the country's anti-terrorism law. Tiksa Negeri/Reuters













VIENNA, Jan 14, 2014 - Ethiopia’s use of sweeping anti-terrorism law to imprison journalists and other legislative restrictions are hindering the development of free and independent media in Africa’s second largest country, according to a report published today by the International Press Institute (IPI).
Dozens of journalists and political activists have been arrested or sentenced under the Anti-Terrorism Proclamation of 2009, including five journalists who are serving prison sentences and who at times have been denied access to visitors and legal counsel. The report, “Press Freedom in Ethiopia”, is based on a mission to the country carried out in November by IPI and the World Association of Newspapers and News Publishers (WAN-IFRA).
“Despite a strong constitutional basis for press freedom and freedom of information, the Ethiopian government has systematically used the anti-terrorism law to prosecute and frighten journalists, which has put a straight-jacket on the media,” IPI Executive Director Alison Bethel McKenzie said. “Our joint mission also found a disturbing pattern of using other measures to control the press and restrict independent journalism, including restrictions on foreign media ownership and the absence of an independent public broadcaster.”
The report urges the Ethiopian government to free journalists convicted under the sedition provisions of the 2009 measure. These journalists include Solomon Kebede, Wubset Taye, Reyot Alemu, Eskinder Nega and Yusuf Getachew. Mission delegates were barred access to the journalists, who are being held at Kaliti Prison near the capital Addis Ababa.

The report urges the 547-member lower house of parliament to revamp the anti-terror law to ensure that it does not trample on the rights of freedom of speech and assembly provided under Article 29 of the Ethiopian Constitution and further guaranteed under the African Charter on Human and People’s Rights and the U.N. Human Rights Covenant, which Ethiopia has ratified.
In addition, the report:
- Recommends that Ethiopian lawmakers review laws that bar foreign investment in media, measures that inhibit the development of an economically viable and diversified market.
- Urges the courts to ensure that rulings restrict press freedom only in cases of intentional incitement or clear participation in acts of terrorism, and that judges act independently to protect the public’s right to be informed about political dissent and acts of terrorism.
- Urges Ethiopia’s journalists and media owners to step up cooperation to improve professionalism and independence, and to form a unified front to defend press freedom.
The joint IPI/WAN-IFRA mission was carried from Nov. 3 to 6, just ahead of the African Media Leaders Forum (AMLF) in Addis Ababa. The organisations’ representatives met with more than 30 editors, journalists, lawyers, politicians and bloggers, as well as associates of the imprisoned journalists. The delegation also held meetings with the ambassadors of Austria and the United States, a senior African Union official, an Ethiopian lawmaker and government spokesman Redwan Hussien.
The organisations urged Prime Minister Hailemariam Desalegn to free the imprisoned journalists, some of whom are suffering from deteriorating health. In a joint statement issued immediately following the mission, IPI and WAN-IFRA also expressed their commitment to helping improve the professionalism, quality and independence of journalism in Ethiopia.
While the report highlights a long history of press freedom violations in Ethiopia, including a crackdown on journalists and opposition politicians following the country’s 2005 national elections, it notes that the 2009 anti-terrorism law has given the government expansive powers.
“The 2009 anti-terrorism law gave new powers to the government to arrest those deemed seditious, including journalists who step beyond the bounds of politically acceptable reporting or commentary,” the report says. “Armed with statutory authority, the government has not shied from using the laws to bludgeon opposition figures and journalists. Dozens of journalists have been imprisoned or accused of sedition or fomenting unrest, forcing many to flee the country.”
The report notes other forms of pressure by the government. Independent journalists recalled being the target of smear campaigns by state-run media, while editors recounted that managers of the government-run printing press refused to print editions of newspapers containing controversial articles.
The report does note positive developments, such as the growth in advertising and readership for some of the country’s leading independent newspapers. Journalists and newspaper publishers also expressed a desire to improve professionalism, quality and solidarity; although they added that government pressure and laws continue to create hurdles to self-regulation and cooperation.
“We came away from Ethiopia recognising the tremendous potential for a highly competitive, professional and successful media market in Ethiopia,” Bethel McKenzie said. “But to make this happen, the Ethiopian government must remove the roadblocks, starting with the release of imprisoned journalists and then conduct a thorough review of the laws to ensure that reporting on legitimate criticism or dissent is not grounds for prosecution.”
For more information, contact Timothy Spence, senior IPI press freedom advisor for the Middle East and Africa, at +43 (1) 512 9011 or email tspence[@]freemedia.at

søndag 26. januar 2014

የብሔር ፖለቲካ አሳፋሪ ነው፡፡


አንድነታችንን ሊያጠናክሩ የሚችሉ ጉዳዮች ላይ ብናተኩር ሁላችንንም ይጠቅመናል፡፡ 

ኢትዮጵያ ምሳሌ ልትሆንበት የምትችልበት ነገር ሃይማኖት ብቻ አይደለም፡፡ ኢትዮጵያ ከሰማንያ በላይ ብሔር ብሔረሰቦችን በውስጧ አቅፋ የያዘች አገር ናት፡፡ አይደለም ሰማንያ ቀርቶ ሁለት ብሔረሰቦች ያሉባቸው አገሮች ግጭት ውስጥ ሲገቡ እናያለን፡፡ 

ኢትዮጵያ ውስጥ ጥቃቅን ግጭቶች የሉም ማለት ባንችልም፣ በአጠቃላይ ግን ለመኖር የሚያዳግት ግጭት ግን አስተናግዳ አታውቅም፡፡ ይህ ታሪካችን የሚያኮራን ቢሆንም፣ አሁን አሁን ግን የሚስተዋሉት ነገሮች ሃይ ሊባሉ የሚገባቸው ናቸው፡፡ ስለአብሮ መኖር ታሪካችን የማንጠነቀቅለት ከሆነ ይህ አኩሪ ታሪክ ሊበላሽና ሊጠፋ ይችላል፡፡

በተለያዩ ወቅቶች በአገሪቱ ውስጥ በሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚነሱ የብሔር ግጭቶች የጉዳዩን አሳሳቢነት ሊያሳዩን ይችላሉ፡፡ በተለይም አገሪቱ ተስፋ የምታደርግባቸው እነዚህ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጠባብ በሆነ የብሔር ፖለቲካ ውስጥ ገብተው ሲጋጩና ሲበጣበጡ ማየት አሳፋሪ ነው፡፡

ኢትዮጵያ የአማራ ብቻ አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የኦሮሞ ብቻም አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የደቡብ ብቻም አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የትግራይ ብቻም አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የሁሉም ናት፡፡ ስለዚህ አንዱ ብሔር ከአንዱ ብሔር አይበልጥም፡፡ አንዱ ብሔር ከአንዱ ብሔርም አያንስም፡፡ ሁሉም እኩል ነው፡፡ አንዱ ከአንዱ ይሻላል በሚል ጽንፈኛ የብሔር ፖለቲካ አንድነታችንን ማፍረስ አይገባንም፡፡ የሁሉም ብሔሮች መገኛ የሆነችውን ኢትዮጵያን መመልከት ይገባል፡፡ በዚህም ረገድ ራሳችንን መሳል ተገቢ ነው፡፡ ያለበለዚያ ግን በየጊዜው እየዶለዶምን ሄደን አንድነታችንን ልናጣው እንችላለን፡፡

ሃይማኖቶች በመርህ ደረጃ አይጋጩም፡፡ ሁሉም ፍቅርን፣ መተሳሰብንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው፡፡ ስለዚህ ሁሉም የመረጠውን ሃይማኖት የመከተል መብት አለው፡፡ ነገር ግን የአንድ ሃይማኖት ጠበቃ ነኝ በሚል የሌላ ሃይማኖት ተከታዮች ላይ ምንም ዓይነት ተፅዕኖ ማድረግ ተቀባይነት የሌለው ድርጊት ነው፡፡ ሰዎች በሚከተሉት ሃይማኖትና በማንነታቸው ፈጽሞ ሊፈረጁ አይገባም፡፡ ምክንያቱም ከሁሉም በላይ ሰውነታቸው ይበልጣልና፡፡ 


ስለዚህ ሰዎች ሐሳባቸውን በማንፀባረቃቸው ምክንያት በጠላትነት ሊፈረጁ አይገባም፡፡ ምክንያቱም ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ሕገ መንግሥታዊ ብቻ ሳይሆን ተፈጥሯዊም ነውና፡፡ ጽንፈኛ የሆነ አመለካከት በመያዝ የእኔ መንገድ ብቻ ነው ትክክል ማለት በ21ኛው ክፍለ ዘመን ኋላቀር የሆነ ብቻ ሳይሆን የማያስኬድ ነው፡፡ ስለዚህ ራስን በአንድ ሳጥን ውስጥ ጨምሮ እኔ ብቻ ያልኩት ይሁን ማለት አንድነታችንን ሸርሽሮ በኋላ ባዶ ሊያስቀረን ይችላል፡፡ 

በመሆኑም በሃይማኖቱም ሆነ በፖለቲካው እንዲሁም በሌላውም ጉዳይ የእኔ ሐሳብ ብቻ ይንገሥ ማለት ማንንም የትም አያደርስም፡፡ ስለዚህ በየትኛውም ጉዳይ ላይ ጽንፈኝነትን በማስወገድ አንድነታችንን ሊያጠናክሩ የሚችሉ ጉዳዮች ላይ ብናተኩር ሁላችንንም ይጠቅመናል ፡፡


 ‪#‎ምንሊክሳልሳዊ‬

torsdag 23. januar 2014

Ethiopia Has a Terrible Human Rights Record – Why Is the West Still Turning a Blind Eye?


Some disappeared, others were given lengthy prison sentences. One thing all thirty men arrested in 2012 in Ethiopia had in common was that they had criticised the state and the policies of the former Premier, Meles Zenawi.Human Rights Charter look ever more vulnerable
And yet last week Japan’s Prime Minister Shinzo Abe and a group of Japanese business leaders met with the current Prime Minister of Ethiopia, Hailemariam Desalegn to discuss further support for Ethiopia at “government and private sector level.”
The former Meles Zenawi was a staunch supporter of American counter-terrorism policy while at the same time overseeing a country with a violent human rights record. In the eyes of the USA, Ethiopia is strategically situated. Located in the Horn of Africa, next to Somalia, northern Kenya and Sudan, it acts as a buffer zone between the growing Islamic extremism of Somalia and the West. As a result, the human rights violations of Zenawi were ignored.
As one of the first signatories of the UN in 1948, Ethiopia is a Western ally: 11 per cent of its entire GDP comes from Foreign Aid. The US is one of Ethiopia’s largest donors: it is estimated that it gave $3.3bn in 2008 alone. The two countries benefited from their close relation: there have been rumours that America hosted “black sites” in Ethiopia; bases where the CIA interrogated undeclared prisoners during the “War on Terror.”
But Meles Zenawi died in 2012. The opportunity for a more liberal government was not seized: Zenawi was replaced by Hailemariam Desalegn, described by critics as an “identikit Zenawi” running the country on “auto-pilot”. Desalegn is following the same political manifesto as Meles – he hasn’t changed one member of parliament.
The arena for debate and discussion is narrowing. Critics argue that Ethiopia is fast becoming a “one party democracy” where there are many parties but the same one wins again and again. Meles spoke to foreign press in 2005 and defended his 97 per cent electoral victory: “In democracies the party with the best track record remains in power.” The years since 2005 have seen growing unrest among the Ethiopian population and serious repression against critics of the regime. Human Rights Watch reported that Ethiopia “continues to severely restrict freedom of movement and expression”. It adds that “30 journalists and opposition members have been convicted under…vague anti-terrorism laws”.
The day before World Press Freedom Day on May 2 2013, the Ethiopian government ruled to uphold the imprisonment of one of its most well-known prisoners of conscience, Eskinder Nega. He was jailed for being a journalist who criticised the government, and yet, by standing up for his beliefs and expressing his basic human right for Freedom of Speech, he earned an 18 year jail sentence.
Prime Minister Hailemariam Desalegn has denied his release. America and Britain have done little to challenge their ally, so worried are they about creating another enemy in the Horn of Africa. Britain and America have consistently failed to challenge their ally about its abhorrent Human Rights record. Ethiopia flaunts its apathy towards the UN convention of Human Rights, denying opposition members a right to fair trial and repressing people for trying to voice their opinions peacefully.
Ethiopian political repression is worsening. There have been repeated crackdowns against the country’s Muslim minority. This has included arbitrary arrests as Muslims make peaceful demands for freedom of worship. Again, critics have voiced concern with the regime. Mehari Taddele Maru, head of the African Conflict Prevention Program at the Institute for Security Studies expressed concern that “if legitimate grievances are not met then there is a risk that extremist violent elements will exploit those grievances to further their own.”
The world is waking up to Ethiopia’s increasingly poor human rights track record and yet the United States hasn’t stopped aid flowing to Ethiopia or threatened the country with sanctions. Japan still tries to conduct business with Ethiopia when instead they should be holding Ethiopia to account.
As a founding member of the UN and an “ally” of the West, Ethiopia must be held accountable for her crimes. If the West does not challenge Ethiopia and demand that it releases its prisoners who have been locked up without fair trial, then notions of democracy and human rights accountability as embedded in the Human Rights Charter look ever more vulnerable-Human Rights globally will be laughed out of the door.
Eleanor Ross
Writer and journalist based in London
The Huffington Post

tirsdag 21. januar 2014

የ 2014 የዓለም የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት፡- ኢትዮጵያ


Aerial view of “Maekelawi” compound, the main federal police investigation center, in Central Addis Ababa, on February 18, 2013.
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እ.ኤ.አ በነሀሴ ወር 2012 ዓ.ም. መሞታቸውን ተከትሎ በኢትዮጵያ የተተካው አዲሱ አመራር ሰብዓዊ መብቶችን የሚመለከቱ ማሻሻያዎች እንደሚያደርግ ተጥሎ የነበረው ተስፋ ተዳፍኗል፤ በ2013 ዓ.ም ተጨባጭ የሆነ የፖሊሲ ለውጥ አልታየም፡፡ ይልቁንም የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ሃሳብን የመግለጽ፣ የመደራጀት እና በሰላም የመሰብሰብ ነጻነት ላይ የጣሉትን ጥብቅ ገደብ ማስፈጸማቸውን የቀጠሉበት ሲሆን የሲቪል ማህበራትን እና ነጻ መገናኛ ብዙሃንን እንቅስቃሴ ለማዳከም አፋኝ ሕጎችን ይጠቀማሉ፤ግለሰቦችንም ፖለቲካዊ መነሾ ያላቸውን ክሶች በመመስረት የጥቃት ዒላማ ያደርጋሉ።

መንግስት በሃይማኖታዊ ጉዳዮቻቸው ላይ ጣልቃ መግባቱን የተቃወሙ ሙስሊሞች ዓመቱን ሙሉ በጸጥታ ሃይሎች የዘፈቀደ እስር፣ እገታ፣ ድብደባ እና ሌሎች ተገቢ ያልሆኑ አያያዞች ተፈፅሞባቸዋል፡፡ በሐምሌ ወር 2012 ዓ.ም. የታሰሩት 29ኙ የተቃውሞው መሪዎች የፍርድ ሂደት ከጥር ወር 2013 ጀምሮ ለህዝብ፣ ለመገናኛ ብዙሃን፣ እና ለቤተሰብ አባላት ዝግ ተደርጓል፡፡ እጅግ አወዛጋቢና መሠረታዊ ግድፈት ያለባቸውን ድንጋጌዎች በያዘው  የሃገሪቱ የጸረ ሽብርተኝነት ህግ መሰረት ጥፋተኛ የተባሉ የተቃዋሚ መሪዎች እንዲሁም አራት ጋዜጠኞች አሁንም በእስር ላይ ይገኛሉ፡፡

ከሃገር ውስጥ በሚገኝ ገቢ እና ከውጭ በሚመጣ እርዳታ በሚደገፉ ስፋት ያላቸው የልማት ፕሮግራሞች አፈጻጸም ምክንያት  የአንዳንድ ማህበረሰብ ተወላጅ ነዋሪዎች ያለበቂ ምክክር ወይም ምንም አይነት ካሳ ሳይከፈላቸው ከመኖርያቸው እንዲፈናቀሉ ይደረጋል፡፡ የጸጥታ ሃይሎች ነዋሪዎችን ከመኖሪያ ቀያቸው አንስተው ወደ ሌላ ቦታ ለማስፈር ሃይል፣ ማስፈራሪያ እና ዛቻ ይፈጸማሉ፤ ለምሳሌ በታችኛው የኦሞ ሸለቆ የሚገኙ ተወላጅ ነዋሪዎች ለዘመናት የኖሩበት መሬት መንግስት ለሚያካሂደው የስኳር መስኖ ልማት ይፈለጋል በሚል መፈናቀላቸው እንደቀጠለ ነው።

በሰላም የመሰብሰብ ነጻነት
ከ2012 ዓ.ም. ጀምሮ ከሀገሪቱ አጠቃላይ ህዝብ ቢያንስ 30 በመቶ የሚሆነውን ቁጥር የሚይዙት የኢትዮጵያ ሙስሊም ማህበረሰብ አባላት ተከታታይ ህዝባዊ ተቃውሞ አድርገዋል፡፡ የተቃውሞው መነሻ ምክንያት መንግስት በእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ውስጥ እና በአዲስ አበባ በሚገኘው የአወሊያ መስጊድ ላይ ይፈጽማል የተባለውን ጣልቃ ገብነት በመቃወም ነው፡፡

የተቃውሞ እንቅስቃሴዎቹን ለመግታት መንግስት ሃይል ተጠቅሟል፤ የዘፈቀደ እስር እና ድብደባ በተቃዋሚዎቹ ላይ ፈጽሟል፤ እነዚህ ሕገ ወጥ ተግባራት በሀምሌ 2012 ዓ.ም በቁጥጥር ስር ውለው በጥቅምት 2012 ዓ.ም በጸረ ሽብርተኝነት አዋጁ መሰረት ክስ በተመሰረተባቸው 29 ታዋቂ የተቃውሞ እንቅስቃሴው መሪዎች ላይም ተፈጽመዋል፡፡ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የፍርድ ሂደቱን መገናኛ ብዙሃንን፣ ዲፕሎማቶችን እና የቤተሰብ አባላትን ጨምሮ ህዝብ እንዳይከታተለው ከጥር ወር ጀምሮ ዝግ አድርጎታል፡፡ አንዳንዶቹ ተከሳሾች በእስር ላይ እያሉ ተገቢ ያልሆነ አያያዝ እንደተፈጸመባቸው ተገልጿል። እንዲሁም እንዳንዶቹ ተከሳሾች ለሁለት ወራት ያህል የሕግ አማካሪ ወይም ጠበቃ ያላገኙበት ሁኔታና ከቤተዘመድ ጋር ለመገናኘት የነበረውን ችግር ጨምሮ የፍርድ ሂደቱ በሕግ በተቀመጡ ስርዓቶች አግባብ መካሄዱን ጥያቄ ውስጥ የሚከቱ በርካታ ግድፈቶች ተፈጽመዋል።

በተከሳሾቹ ላይ በመንግስት ቴሌቪዥን ውንጀላ እና ክስ ያለበት መረጃ በማስተላለፍ መንግስት ተከሳሾቹ ከፍርድ ውሳኔ በፊት ነጻ ሆነው የመገመት መብታቸውን የሚጋፋ ድርጊት ፈጽሟል። መንግስታዊ በሆነው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ኢቲቪ) ጃሃዳዊ ሃረካት የሚል ርዕስ ያለው ፕሮግራም በጥር ውስጥ የተላለፈ ሲሆን ፊልሙ ከተከሳሾቹ ውስጥ አምስቱ የፍርድ ሂደቱ ከመጀመሩ በፊት በቁጥጥር ስር እያሉ የተቀረጸ ክፍል አካቷል። ፕሮግራሙ የተቃውሞው መሪዎችን እንደ አሸባሪዎች በመቁጠር የሙስሊሞቹን የተቃውሞ እንቅስቃሴ ከአክራሪ የእስልምና ሃይሎች ጋር አነጻጽሯል፡፡

እስሩ እንዳለ ቢሆንም በ2013ም ተቃውሞው ቀጥሏል፡፡ በነሃሴ ወር መጀመሪያ ላይ በአዲስ አበባ እና በሌሎች ከተሞች የረመዳን ወር መጨረሻ የሆነው የኢድ አል ፈጥር በዓል በሚከበርበት ዕለት  የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደዋል፡፡ የአይን እማኞች በአዲስ አበባ በርካታ ቁጥር ያላቸው ፖሊሶች ተሰማርተው እንደነበረ የገለጹ ሲሆን ታማኝ ምንጮች ደግሞ ሰልፈኞቹን ለመበተን ፖሊስ ከተገቢው በላይ ሃይል እንደተጠቀመ እና ለጊዜውም ቢሆንም በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞችን በቁጥጥር ስር አውሎ እንደነበር ተናግረዋል፡፡

በኢትዮጵያ ፖለቲካ ተሳትፎ አዲስ መጭ የሆነው ሰማያዊ ፓርቲ በሰኔ ወር ሰላማዊ ሰልፍ አካሂዷል፤ ሰልፉ በስምንት ዓመት ጊዜ ውስጥ በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ የተዘጋጀ የመጀመሪያው ሰልፍ ነው፡፡ የጸጥታ ሃይሎች የሰማያዊ ፓርቲን ጽህፈት ቤት ጥሰው በመግባት በርካታ ሰዎችን በማሰራቸውና የፓርቲውን ንብረቶች በመውረሳቸው ምክንያት ፓርቲው በነሀሴ ወር ሊያካሂድ አቅዶ የነበረው ሰልፍ ተሰርዟል። ሰማያዊ ፓርቲ ቀደም ብሎ ሰላማዊ ሰልፉን ለማካሄድ ለመንግስት አቅርቦ የነበረው ጥያቄ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቶ ነበር።

የዘፈቀደ እስር እና ጎጂ አያያዝ
የዘፈቀደ እስር እና በእስር ቤቶች የሚደረግ ጎጂ አያያዝ ከፍተኛ ችግር መሆኑን ቀጥሏል፡፡ ተማሪዎች፣ የተቃዋሚ ጎራ አባላት፣ ጋዜጠኞች፣ የሰላማዊ ሰልፍ ተሳታፊዎች እና ሌሎችም የመሰብሰብ፣ ሃሳብን የመግለጽ እና የመደራጀት መብታቸውን መግለጽ የሚፈልጉ ሰዎች በየጊዜው በዘፈቀደ  ይታሰራሉ፡፡

አብዛኛውን ጊዜ በፖለቲካ ምክንያት የሚያዙ ሰዎች ላይ በተለይም እነዚህ ሰዎች ከክስ ወይም ከፍርድ ሂደት በፊት በሚታሰሩበት እና ማዕከላዊ በመባል በሚታወቀው አዲስ አበባ በሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ማዕከል ጎጂ አያያዝ ይፈጸማል፡፡ በሃይል በማስገደድ ከእስረኞች መረጃ፣ የእምነት ቃል እና ሃሳብ ለማውጣጣት እስከ ማሰቃየት የሚደርስ ጥቃት እና ሌሎች ጎጂ አያያዞች የሚፈጸሙባቸው አጋጣሚዎች ብዙ ናቸው።

የተያዙ ሰዎች በተለይ ክስ ከመመስረቱ በፊት ብዙ ጊዜ የህግ አማካሪ እንዳያገኙ ይደረጋል፡፡ ያልተገባ አያያዝ የተፈጸመባቸው እስረኞች ፍርድ ቤት ሲቀርቡ ከፍርድ ቤቶች የሚያገኙት መፍትሄ እጅጉን ውሱን ነው፤ አንዲሁም እስር ቤቶች እና ሌሎች የማቆያ ቦታዎች በገለልተኛ መርማሪዎች በመደበኛነት እንዲጎበኙ አይፈቀድም፡፡ ከመንግስት ጋር ቀረቤታ ያለው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የተወሰኑ እስረኞችን እና እስር ቤቶችን የጎበኘ ቢሆንም በማንኛውም ገለልተኛ የሰብዓዊ መብቶች ወይም ሌላ ድርጅት መደበኛነት ያለው የክትትልና የምርምራ ስራ አይሰራም።

በሃምሌ ወር ወደ ኢትዮጵያ ተጉዞ የነበረው የአውሮፓ ፓርላማ የልዑካን ቡድን አባላት አስቀድሞ ፈቃድ ተሰጥቶአቸው የነበረ ቢሆንም  አዲስ አበባ የሚገኘውን የቃሊቲ ማረሚያ ቤት እንዳይጎበኙ  በባለስልጣናት ተከልክለዋል።

ሃሳብን የመግለጽ እና የመደራጀት ነጻነት
በ2009 ዓ.ም የጸረ ሽብርተኝነት አዋጅ እና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና ማህበራት አዋጅ ከወጡ በኋላ በኢትዮጵያ ሃሳብን የመግለጽ እና የመደራጀት ነጻነት በከፍተኛ ደረጃ ተገድቧል፡፡ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና ማህበራት አዋጁ በዓለም ላይ ካሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ለመቆጣጠር ከወጡ በጣም አፋኝ ህጎች አንዱ ነው፡፡ በሰብዓዊ መብቶች፣ መልካም አስተዳደር፣ ግጭት አፈታት፣ እና የሴቶች፣ የህጻናት እና አካል ጉዳተኛ ሰዎች መብቶች ዙሪያ አድቮኬሲ የሚሰሩ ድርጅቶች ከጠቅላላ ገቢያቸው 10 በመቶ በላይ እርዳታ ከውጭ ምንጮች መቀበል እንደማይችሉ ይደነግጋል፡፡

በዚህ ሕግ ሳቢያ እጅግ መልካም ስም የነበራቸው የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ይሰሩ የነበረውን ስራ በከፍተኛ ደረጃ የቀነሱ ሲሆን ሌሎቹም ሰብዓዊ መብቶችን የሚመለከቱ ስራዎችን መስራት ጭራሹኑ አቁመዋል። በርካታ ታዋቂ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች በተፈጠረባቸው ስጋት ምክንያት ሃገሪቱን ለቀው ተሰደዋል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን በከፍተኛ የመንግስት ቁጥጥር ስር ይገኛሉ፤ እንዲሁም በርካታ ጋዜጠኞች ራሳቸው ላይ ቅድመ ምርመራ ያካሂዳሉ፡፡ መንግስትን በፅኑ የሚተቹ ድረ ገጾች እና ጦማሮች በመደበኛነት ይዘጋሉ እንዲሁም የውጭ ሬድዮ እና ቴሌቪዥን ስርጭቶች በተደጋጋሚ ይታፈናሉ። ለነጻ የሃገር ውስጥ ጋዜጦች የሚሰሩ ጋዜጠኞች የሚደርስባቸው ተከታታይ ጥቃት እና ማስፈራራያ እንደቀጠለ ነው።

የጸረ-ሽብርተኝነት አዋጁ የፖለቲካ ተፎካካሪዎችን ለማጥቃት፣ ነጻ ሃሳብን ለማፈን፣ እንዲሁም ጋዜጠኞችን ዝም ለማሰኘት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ በሐምሌ ወር 2012 ዓ.ም የሽብር ጥቃት ለመፈጸም በማሴር እና አሸባሪ ድርጅት ውስጥ በመሳተፍ በሚል በተከሰሰው ጋዜጠኛ እና ብሎገር እስክንድር ነጋ ፈንታ ላይ የተሰጠውን የ 18 ዓመት የእስር ቅጣት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በግንቦት ወር 2013 እንዲጸና ወስኗል። እስክንድር ‘የፔን’ የመጻፍ ነጻነት ሽልማትን በ2012 ተሸልሟል፡፡

የፍትህ ጋዜጣ ጋዜጠኛ የሆነችው ርዕዮት ዓለሙ ገቤቦ በጻፈችው ጽሁፍ ምክንያት በጸረ ሽብር ህጉ በተጠቀሱ ሶስት ክሶች ተከሳ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተሰጥቶባታል፡፡ በመጀመርያ ተፈርዶባት የነበረው 14 ዓመት በይግባኝ ወደ 5 ዓመት የተቀነሰላት ቢሆንም የቀረው የአምስት ዓመት ፍርድ ላይ ያቀረበችው ይግባኝ በጥር ወር ውድቅ ተደርጎባታል፡፡ ርዕዮት ከፍተኛ ዝና ያለውን የ2013 የዩኔስኮ ጉሌርሞ ካኖ የዓለም ፕሬስ ነጻነት ሽልማት ተሸልማለች፡፡

የሙስሊሙ ህብረተሰብ የሚያካሂዳቸውን የተቃውሞ ሰልፎችን ሲዘግቡ የነበሩ ጋዜጠኞች ማስፈራሪያ ደርሶባቸዋል እንዲሁም በዘፈቀደ ታስረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ከህትመት ውጭ የሆነው የሙስሊሞች ጉዳይጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የነበረው ሰለሞን ከበደ በጥር ወር የታሰረ ሲሆን የጸረ-ሽብር ህጉን አዋጅ በመጣስ ክስ ተመስርቶበታል፡፡ የጋዜጣው የቀድሞ ዋና አዘጋጅ ዩሱፍ ጌታቸው በ2012 በተመሳሳይ ህግ ተከሷል፡፡ ሌሎች በርካታ ጋዜጠኞች በ2013 ከኢትዮጵያ ተሰደዋል፤ ይህም ሃገሪቱን በስደት ላይ ባሉ ጋዜጠኞች ብዛት ከዓለም ሶስተኛ ሃገር አድርጓታል፡፡

ከልማት ፕሮግራሞች ትግበራ ጋር በተያያዘ የሚፈጸም በሃይል ማፈናቀል
የኢትዮጵያ መንግስት ከሚያካሂደው የሰፈራ መርሃ ግብር ጋር በተያያዘ አንደሚፈፀሙ የሚገለጸውን በደሎች መንግስትም ሆነ የለጋሽ ማህበረሰብ አባላት በበቂ ሁኔታ መመርመር አልቻሉም፡፡ የመሰረታዊ አገልግሎቶችን አቅርቦት ለማሟላት በሚል ምክንያት በዚህ መርሃ-ግብር 1.5 ሚሊዮን የገጠር አካባቢ ነዋሪዎች ከመኖርያ አካባቢያቸው ተነስተው በሌሎች ቦታዎች እንዲሰፍሩ ተደርጓል፡፡ ይሁንና መርሃ ግብሩ ተግባራዊ በተደረገበት በመጀመሪያው ዓመት በጋምቤላ ክልል አንዳንድ ቦታዎች የተካሄደው ሰፈራ በሃይል የተደረገ ሲሆን ድብደባ እና የዘፈቀደ እስር የተፈጸሙባቸው አጋጣሚዎችም ነበሩ። ከዚህም ሌላ የማስፈሩ ስራ የተካሄደው ከተነሺዎቹ ጋር በቂ ምክክር ሳይደረግ እና በቂ የካሳ ክፍያ ሳይፈጸም ነው።

የዓለም ባንክን የአሰራር ተጠያቂነት የሚከታተለውና ከባንኩ ነፃ የሆነው የቁጥጥር ቡድን በስደት ላይ የሚገኙ የአኙዋክ ብሔረሰብ አባላት ባንኩ ጋምቤላ ውስጥ የራሱን የአሰራር ሁኔታዎች ጥሷል በማለት ያቀረቡት አቤቱታ ላይ ሙሉ ምርመራ እንዲደረግ በማለት ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ የዓለም ባንክ ስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተሮች ቦርድ በሐምሌ 2013 ተቀብሎታል። ይህ ሪፖርት በሚዘጋጅበት ወቅት ምርመራው በመካሄድ ላይ ነበር፡፡

ኢትዮጵያ በታችኛው የኦሞ ሸለቆ የሚኖሩ 200 ሺህ ተወላጅ ነዋሪዎችን ከመሬታቸው ላይ በማስለቀቅ በ245 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የስኳር ልማት ስራ ማከናወኗን ቀጥላለች። እነዚህ በጥምር ግብርና እና ከብት እርባታ የሚተዳደሩ ተወላጅ ነዋሪዎች ለዘመናት ከኖሩበት መሬት ተፈናቅለው በሰፈራ መርሃ ግብር አማካኝነት በቋሚ መንደሮች እንዲሰፍሩ ተደርጓል።

ዋና ዋና ዓለምአቀፍ አካላት
ኢትዮጵያ ከውጭ ለጋሾች እና ከአብዛኞቹ የቀጠናው ጎረቤቶቿ ጋር መልካም ግንኙነት አላት፡፡ ይህ ጠንካራ ግንኙነት የተመሰረተው ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ በመሆኗ፣ ለተባበሩት መንግስታት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ በምታደርገው አስተዋጽኦ፣ ከምዕራብ ሃገራት ጋር በጸጥታ ጉዳይ ላይ ባላት ትብብር እና የተወሰኑ የሚሊኒየም የልማት ግቦችን በማሳከት ረገድ ባስመዘገበችው እድገት ምክንያት ነው፡፡ ሃገሪቷ ያላት ይህ ጠንካራ ግንኙነት የዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ኢትዮጵያ በሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ያለችበትን አሳሳቢ ሁኔታ በዝምታ እንዲያልፍ አስተዋጽኦ አድርጓል፡፡

በ2013ም ኢትዮጵያ በሱዳን እና በደቡብ ሱዳን መካከል ያላትን የአደራረዳሪነት ሚና የቀጠለች ሲሆን ወታደሮቿም በአወዛጋቢው አቢዬ ግዛት የሰፈነውን አስተማማኝ ያልሆነ ጸጥታ በማስጠበቅ ተግባር ላይ ተሰማርተዋል። የኢትዮጵያ ወታደሮች ወደሶማልያ ዘልቀው መግባታቸውን የቀጠሉ ቢሆንም ወታደሮቹ በዚያ የተሰማራው የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሃይል አካል አይደሉም።

ኢትዮጵያ ከፍተኛ መጠን ያለው ድጋፍ ከለጋሾች ማግኘቷን የቀጠለች ሲሆን በ2013 ያገኘችው ድጋፍ 4 ቢሊዮን ዶላር ይጠጋል፡፡ የኢትዮጵያ የልማት አጋሮች አንደመሆናቸው መጠን ለጋሽ ሃገራት እጅግ አስከፊ ሆነውን የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ አስመልክቶ ግን ዝምታን መርጠዋል። ከልማት መርሃ ግብሮች አፈጻጸም ጋር በተያያዘ ተፈጽመዋል የተባሉ በደሎችን አስመልከቶ የሚቀርቡ ክሶችን ለመመርመር የሚወስዱት እርምጃም እጅግ ውሱን ነው።

ግብጻዊያን ኢትዮጵያ በምትገነባው ታላቁ የህዳሴ ግድብ ምክንያት ከናይል ወንዝ ከፍተኛ መጠን ያለው ውሃ ወደ ግድቡ ይቀየሳል የሚል ስጋት ስለገባቸው በ2013 ዓ.ም. የኢትዮጵያ እና የግብጽ ግንኙነት የበለጠ ሻክሯል። 85 በመቶ የሚገመተው የናይል ወንዝ ውሃ ምንጭ ኢትዮጵያ ስትሆን ግብጽ ደግሞ ለሚያስፈልጋት ማንኛውም የውሃ ፍላጎት ሙሉ በሙሉ በናይል ወንዝ ላይ ጥገኛ ነች፡፡ ግድቡ 6 ሺህ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሃይል በማመንጨት ከአፍሪካ ትልቁ የሃይድሮኤሌክትሪክ ፕሮጀክት ይሆናል፡፡ የግድቡ ግንባታ የተጀመረው በ2012 ሲሆን በ2018 ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።

ከምዕራባዊያን ለጋሽ ሀገራት በተጨማሪ ቻይና፣ ህንድ እና ብራዚል የተለያዩ ከፍተኛ መጠን ላላቸው የልማት ስራዎች የሚያደርጉት የገንዘብ ድጋፍ በየጊዜው እየጨመረ መጥቷል። ወደ ኢትዮጵያ የሚገባው የውጭ የግል ኢንቨስትመንት እየጨመረ የሚገኝ ሲሆን በ2013 የግብርና ንግድ፣ ሃይድሮኤሌክትሪክ፣ ማዕድን ማውጣት እና ነዳጅ ፍለጋ ኢንቨስትመንት ስራዎች በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመሩ ነው።የግብርና ንግድ ኢንቨስትመንት በዋናነት ከህንድ፣ ከመካካለኛው ምስራቅ እና በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሚመጡ ሲሆን የመሬት ዋጋው ዝቅተኛ መሆን እና ለጉልበት የሚከፈለው ዋጋ አነስተኛነት  ባለሃብቶቹን የሚስብ ሆኗል። እንደ ሌሎቹ በርካታ ትልልቅ የኢትዮጵያ የልማት ፕሮጀክቶች ሁሉ እነዚህ  መርሃ ግብሮች ሲተገበሩ ሰዎችን ከመሬታቸው በሃይል የማፈናቀል ተግባር ሊፈጸም ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት አለ።

mandag 20. januar 2014

On Behalf of Semayawi Party, Thanks!


Semayawi with MLKThank you one and all who came out to the town hall meetings in the U.S. and Europe over the past several  weeks and supported Semayawi Party!
In a report last week, Ethiomedia.com described Semayawi Party (SP) as the “newest opposition sensation” which “raises new hopes” for nonviolent change in Ethiopia. Yilikal Getnet, Semayawi Party’s young and dynamic chairman, presented Ethiopians in various U.S. and European cities his party’s vision of the Beloved New Ethiopia founded on hope, peace and unity.
Beginning with the first North American town hall meeting in Arlington, VA on December 15, 2013, Yilikal told his audiences that he did not come to the U.S. to solicit financial support or to beg for money. His primary mission was to introduce his party to Ethiopians living abroad, share with them his Party’s vision, positions and programs, review some of its humble accomplishment in the short time the Party has been in existence and most importantly to answer any and all questions  about the Party. He did an outstanding job as the spokesman-in-chief of his Party. He answered all questions put to him without evasion or obfuscation. He addressed policy issues with thoughtfulness and insight. His presentations were complete with anecdotal and statistical facts. He awed his audiences with his razor sharp logic and spellbinding eloquence and wit. I am proud that I was able to stand beside Semayawi Party and Yilikal during this tour and show my unreserved support.
I thank all of those Ethiopians in the Washington, D.C. area, Atlanta, Houston, Dallas, San Jose, Los Angeles, Las Vegas and Seattle for their moral support and financial help to Semayawi Party. Thank you all; I am so proud of you!
On behalf of Semayawi Party Support Group North America, I thank all of those Ethiopians who showed up at the town hall meetings, listened attentively, asked challenging questions and gave generously. Most importantly, on behalf of Semayawi Party I thank all party members and active supporters who braved the rain, snow, sleet and gloom of night to attend the meetings and show their unwavering support. Your support has made all the difference.
When I asked Yilikal of his general impressions of his first ever U.S. tour, he was effusive in his gratitude and praise. He was awed by the passionate patriotism of the Ethiopians he met; he was deeply moved by their heartfelt concerns for the future of the country; and he is inspired by their advice and counsel to help Ethiopia’s youth. He is grateful not only for the extraordinary support Semayawi Party received in the U.S. in such a short time but also the respect, love and understanding he was shown by all.
Scenes from the tour
The Semayawi Party tour was at once an educational, inspirational, confirmational, exceptional and even emotional experience for all of us. For me, the tour represented memorable “moments of truth”. I had written and talked about Ethiopia’s youth and their historic destiny for so long that it was a dream come true to stand on the side of a political party (and in my view a youth movement) that is formed by youth, for the youth and of the youth. After all, 70 percent of Ethiopia’s population is today under the age of 35.
It was a special honor and privilege for me as a member of Ethiopia’s Hippo Generation (older generation) to work so closely with members of the Ethiopia’s Cheetah Generation (younger generation). These young people were amazing. I marveled at the agility of their minds, dazzled by their insights and foresightedness, overwhelmed by their decisiveness in taking action, fascinated by their proficiency in the deployment of technology, awe-struck by their technical organizational skills and thrilled by their harmonious working relationships.  I confess I thoroughly enjoyed my role as a full-fledged honorary Cheetah (though I regard myself to be a “Chee-Hippo”, a member of the intermediate generation whose job is to build bridges to connect the Cheetah and Hippo Generations) giving  advice and counsel, consulting, answering questions and showing up wherever I was needed as a witness for Semayawi Party.
The one word that best describes our collective experiences in the Semayawi Party tour is “humbling”.  We were overwhelmed by the passionate convictions of fellow Ethiopians who are determined to help birth the Beloved New Ethiopia that treats all of its citizens equally and respects the rights and dignity of each citizen. We were inspired by those who rejected all attempts to divide and dehumanize Ethiopians along ethnic, religious, regional and linguistic lines. We were grateful to those who schooled us on the mistakes of the past and showed us ways of avoiding known pitfalls. We were emboldened by those who assured us that we should never fear failure itself but the fear of failure which is paralyzing and incapacitating. We were comforted by those who promised and pledged to support us for as long as its takes so long as we continue the peaceful struggle for change. We were delighted by the curiosity of those genuinely interested in finding out about Semayawi Party.
We also experienced a few somber notes. We were saddened by the cynicism of some who had given up hope. “All of those who have come before you have failed. You probably will too”, they declared. We understood their disappointments. We were amused by the arrogance of others who thought the young people just did not know what they were doing and tried to lecture us on what should and should not be done. We did not mind. We are always ready to learn. We were engaged by the doubting Thomases. “We have seen them come and go? You don’t sound much different from the others. What makes you so special, so different?”, they would ask pointedly with slight derision. Doubt is the foundation of faith and we did all we could to convince them that the New Beloved Ethiopia will be built by Ethiopia’s young people, with the support of the older generation of course. We listened patiently and respectfully to those who bellyached, grumbled, moaned and groaned. They had legitimate reasons to do so.
We also learned a great deal about ourselves and what we must do. We had to defend and explain our mode of struggle. “How could you expect to win against a powerful regime with a proven history of barbaric brutality, with all the  weapons of war and police and security forces?” Our response was the same as Gandhi’s “Strength does not come from physical capacity”, nor does it come from guns, tanks and war planes. “It comes from an indomitable will.” We have the indomitable will to press on with our nonviolent struggle. An indomitable will powered by love is invincible.
We preached that change must first take place in the hearts and minds of individual men and women before it can happen in society at large. We must therefore struggle with the demons of hate and revenge that have taken residence in our hearts before we can struggle with those who seek to demonize us. We are tolerant and respectful of those who disagree with our ideas, methods and means. In matters of principle, we shall always stand our ground. We believe in nonviolent social and political change. On this principle, we can agree to disagree with anyone without being disagreeable. We believe we should be judged on our own merits, and not on the achievements or mistakes of others. We are keenly aware that we must practice what we preach. That means we must maintain the highest standards of accountability, transparency and civility. We know our supporters expect us to be different, show more integrity and forthrightness and be open minded. We shall aim to practice these virtues in our daily lives.
The struggle ahead: Ethiopian David against the TPLF/EPDRF Goliath
The struggle for nonviolent change in Ethiopia will be a difficult one requiring great sacrifices. We are not unmindful that the regime will do everything in its power to weaken and destroy Semayawi Party. We take it for granted that the regime in power in Ethiopia today will arrest, jail, torture, conduct kangaroo trials and kill Semayawi Party members. To predict regime persecution of Semayawi Party persecution is like predicting the sun will rise tomorrow. We know the regime’s standard operating procedure for the last 23 years. Semayawi Party leaders and members are not afraid. They are not afraid of goons with guns. There is a new breed of young Ethiopian leaders on the rise and unafraid of thugs clad in the stolen mantle of state power. Eskinder Nega, Reeyot Alemu, Woubshet Taye, Andualem Aragie, Olbana Lelisa, Bekele Gerba, Abubekar Ahmed and so many others languish in the infamous Meles Zenawi Prison in Kality because they refused to be intimidated and bullied by the regime in power.
Those of us committed to nonviolent change in Ethiopia struggle to win the hearts and minds of all Ethiopians. We measure our victory by the number of people we are able to convince to choose the path of peaceful change. Those in power measure their victories and how powerful they are by the number of Ethiopian corpses they can scatter on the battlefield. I believe the outcome of this struggle was foretold and foreordained long ago. There was once a mighty man called Goliath. Clad in armor of iron and brass, Goliath would strut over the hill day after day and terrorize the people. Feared by all, no one would dare challenge Goliath. Then came a meek young shepherd named David who feared no one but God. David decided to fight Goliath not for the rewards of gold, silver or riches but to restore the pride, dignity and faith of his people. David was offered a sword, spear, armor and an iron helmet. He chose to fight Goliath with a sling and five smooth stones. Goliath huffed and puffed and taunted little David to come out and fight him. David met Goliath and Goliath was no more.
Semayawi Party is Ethiopia’s David standing up to a fearsome and loathsome Goliath known as the TPLF/EPDRF. Semayawi Party stands up against the mighty TPLF/EPDRF Goliath armed to the teeth with guns, bombs, tanks, artillery and warplanes. Semayawi Party stands against a Goliath with a legion of repressive police and security cadres unrivalled in Africa today. Semayawi Party stands against a Goliath backed by billions of dollars of international aid money, loans and stolen cash from the people. Semayawi Party stands against a Goliath in whose blood courses the poison of hate and division, in whose mind circulates falsehoods and deceit, in whose spirit dwells despair and misery and in whose heart darkness itself lives and breathes.
Semayawi Party is poised to fight the TPLF/EPDRF Goliath armed only with a sling and five smooth pebbles called Love, Truth, Hope, Peace and Unity. In the end Semayawi Party will win against the TPLF/EPDRF Goliath; and Goliath will be saved, saved indeed, because Semayawi Party’s pebbles do not kill; they only heal.  It is an honor for me to be the water carrier for Ethiopia’s David standing up to the TPLF/EPDRF Goliath.
Let’s give Semayawi Party a chance, a fighting chance
It was a distinct honor and privilege for me to be the “keynote speaker” at the various Semayawi Party town hall events. I did not consider myself a “keynote speaker”. I showed up as a volunteer “witness”.  I became a witness to ask, and hopefully to convince, Ethiopians in the U.S. to give Semayawi Party a chance, a fighting chance, a sporting chance as it struggles to stand up to the TPLF/EPDRF Goliath.
I wholeheartedly support Semayawi Party because I believe Ethiopia’s young people are the only ones with the vision, energy, intelligence and passion to change the destiny of their country and build the New Beloved Ethiopia. Today, 70 percent of Ethiopia’s estimated 94 million people consists of young people under the age of 35. The vast majority of the victims of human rights violations in Ethiopia today are young people. The targets of political persecution and harassment, arbitrary arrests and detentions, torture, abuse and maltreatment in the prisons are largely young people. Young Ethiopians are disproportionately impacted by pandemic unemployment and lack of educational and economic opportunities. The yearning of Ethiopia’s youth for freedom and change is self-evident. Change, peaceful change, will come to Ethiopia but it will be like the arrival of train that is late. The only question is whether the country’s youth will seek change through increased militancy or by other peaceful means.”
For the past eight years, I have tried to make a small contribution to the human rights struggle in Ethiopia. It is a responsibility I took much later in life. I have no greater honor than to hear Ethiopian Cheetahs and Hippos telling me that they have learned something from my weekly commentaries or speeches. What more can a teacher ask?
In the past I have asked, urged and pleaded with my readers to support the cause of human rights and the dignity of the individual. Now, I ask, actually I plead, with my readers to support Ethiopia’s young people and Semayawi Party which I believe represents the interests of the young people more than any other party in existence today.
I do not want my readers to support Semayawi Party not because I support them, but because they deserve support on their own merits. When I decided to support Semayawi Party, I asked a few questions: 1) Do I truly believe in nonviolent social and political change?  2) If I truly believe in nonviolent change, who do I believe is best positioned in Ethiopia today to effect such a change? 3) If the young people can effect such a change, what can I do to help them?
We can all help Semayawi Party in the Ethiopian Diaspora in a variety of ways. Those with means can help financially to the extent of their abilities. Semayawi Party needs a lot of financial help to do its organizational work and to sustain its outreach efforts. There are other equally important ways we can provide support to Semayawi Party. Learning about Semayawi  Party and educating others is valuable support. Providing Semayawi technical support in all areas including policy analysis and development is vital, and Ethiopian scholars and academics could play a critical role in this regard. Spreading Semayawi’s message of hope, unity and peace is more important support than any other form of support. Defending Semayawi against false accusations and fear and smear campaigns is invaluable support. Giving moral support and inspiring Semayawi Party leaders and members to greater heights is priceless. Cheerleading for Semayawi is support that every patriotic Ethiopian could perform every day.
On a personal note…
It was an amazing experience for me to work with the young people in the Semayawi Party support groups. For so many years I have sought to teach, preach and reach out to Ethiopia’s young people in my weekly commentaries and occasional speeches. I am delighted to serve in the capacity of advisor to the young professionals, business entrepreneurs and university students doing the heavy lifting for Semayawi Party stateside.  The proliferation of support groups for Semayawi Party throughout the world rekindles my belief that Ethiopian Cheetahs united can never be defeated.
I want to share a few personal observations  about  Semayawi Party chairman Yilikal Getnet. Over the past eight years, I have met many Ethiopian political, business and community leaders in one context or another. Many of these leaders have impressive qualities. I consider character the most important quality in any political leader.
Yilikal is a young engineer who has given up on his professional ambitions and subordinated his family’s interest to work for nonviolent change in Ethiopia. It takes great character and personal integrity to make such a choice. I observed  different aspects of Yilikal’s character during the tour. He proved himself to be a man of principle. He was challenged that his nonviolent way idealistic and doomed to fail. He argued convincingly that violence is the weapon of the weak. No one can change hearts and minds by force and violence. He was challenged to tow the politically correct line that Ethiopia must remain a collection of  klililistans (kilils) and the only rights that matter are the rights of “nations and nationalities”.  He convincingly defended the principle that when individual rights are respected and preserved, group rights are necessarily protected and preserved. He was challenged that the brutal regime could persecute him, jail, torture and kill him and others in the party  leadership . He was unafraid because he and other Semayawi Party leaders formed their party ready to do the right thing and make any sacrifices for their country and fellow Ethiopians.
When Yilikal was lectured and hectored that Semayawi Party was creating divisiveness by separating the young and old, he categorically denied such allegations. As a matter of principle, he made it clear that there has to be a generational division of labor. The older generation of Ethiopians could play a decisive role as advisors and supporters while the younger generation did the heavy lifting and suffered the street beating and jailing.  However, only the Cheetahs have the will power, stamina, fortitude, energy and creativity to bring about lasting change. I said, “Amen!” Yilikal was chastised for not “uniting” his party with others to oppose the ruling regime. He said his party works and coordinates with other parties but there are fundamental differences in policies, strategies and tactics that make “unity” challenging. He wondered why the rest of us in the Diaspora who urge opposition unity inside the country are unable to teach by example by uniting and working together against the regime on the outside.
There is one quality that I appreciated most in Yilikal, his humility.  Yilikal is a young man of small physical stature. He has on more than one occasion commented on the fact that he is somewhat vertically challenged. In reality he is truly a humble giant. He showed genuine respect and appreciation to all those he met. He listened attentively and patiently to them. He showed restraint and good judgment even when asked deliberately  provocative questions. He never lost his cool and told it like it is when it comes to the truth. He never presented himself as a “party leader” or someone special. He was easily approachable and showed candor in his public and private dealings.
I appreciated Yilikal’s sense of humor.  As we toured the various  sites, I tried to convince him that there were indeed Cheetahs and Hippos populating the town hall meetings. Looking from the stage into the audience he could only see younger Cheetahs sitting next to older Cheetahs. He wanted me to point which ones were the Cheetahs and Hippos. I could not. There were only older Cheetahs sitting next  to younger Cheetahs. I learned an important lesson. Being a Cheetah or a Hippo is as much a state of mind as a state of being.  Thank you younger and older Cheetahs  for coming out and supporting  Semayawi Party Cheetahs!
Give Semayawi Party a chance! 
Semayawi Support-North America
P.O. Box 75860
Washington DC, 20013
Website:  http://www.semayawiusa.org/
Email: info@semayawiusa.org
To donate: http://www.semayawiusa.org/donate/
Donation can be made by check/money order, PayPal or direct deposit to Semayawi Support-North America account.
Thank you…

Alemayehu G Mariam

lørdag 18. januar 2014

ዛሬ የሚያስፈሯሯችሁን እስከ ዘላለሙ የማትሰሙበት ግዜ ይመጣልና አትፍሩ


ህወሃት የሚያራምደው የዘረኝነት ፖለቲካና፤ የተዘፈቀበት የሙስና አዘቀት ሊወጣ ከማይችልበት አዙሪት ውስት ከተውታል።ከእንግዲህ ወዲህ ለህወሃቶች የቀራቸው አንድ አማራጭ ብቻ ነው። ሁሉንም ዜጎች በዘረኝነት ሰንሰለት አስሮ ቀጥቅጦ እና አፍኖ መግዛት ቀጣዩ ቅዥታቸው ነው።
የዚህ አፍኖ የመግዛት ቅዥታቸው መገለጫም ዜጎች ህወሃት ስለሚፈፅመው ወንጀል ምንም ዓይነት መረጃ እንዳያገኙ ማድረግ አንዱ ነው።ህወሃት የሚፈፅመው ወንጀል ከህዝብ ዓይንና ጆሮ ተሠውሮ እንዲረሳ ይመኛል። ይሄን ምኞቱን እውን ለማድረግም ሌሎች ነፃ ሚዲያዎችን አሸባሪ ማለት ወይም ደግሞ ሌላ የተሰወረ አጀንዳ ያላቸው እያለ ማላዘንን ሥራየ ብሎ ተያይዘውታል። ከሰሞኑ አዲስ አበባ ውስጥ የሚታተሙ ስምንት የግል ህትመቶችን አሸባሪዎች በማለት ክስ መስርተዋል። አስቀድመው ፈርደው ከጨረሱ በኋላ ክስ መመሥረት የህወሃቶች የተለመደ የፍትህ ሥርዓት ነው። በአገሪቷ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ግዜ ከመንግስት ቁጥጥር ውጪ ሁኖ የተቋቋመውን ኢሳትንም አሸባሪ እያሉ ሰሚ አልባ ጩኸት እየጮኹ ነው። የኢሳት ቴሌቭዥንና ሬዲዮንን የሚሰማም በአሸባሪነት ይከሰሳል እያሉ በየዜጎች ደጅ እየተንከላወሱ ለማስፈራራት እየሞከሩ ነው።
እኛ ግን እንዲህ እንላለን !!! አትፍሩ ! አትፍሩ ! አትፍሩ ! ኢሳትን ሰምታችኋል ብሎ የሚያስፈራሯችሁን ለዘላለሙ የማትሰሟቸው ግዜ እየመጣ ነው። የነፃነት ጎህ ቀዶ ሁላችን የፈለግነውን ሰምተን፤ ያልፈለግነውንም የምንተውበት ዘመን እሩቅ አይደለም። ግንቦት ሰባት የፍትህ የነፃነት እና የእኩልነት ንቅናቄም የተቋቋመው ዜጎች ያለማንም ጣልቃ ገብነት የወደዱትን ወስደው፤ የጠሉትን መተው የሚችሉበትን መንገድ ለማመቻቸት ነው። ዘረኞቹ በደምና አጥንት ታውረው ጭካኔን ከጀግንነት ቀላቅለው እኛ ብቻ ወንድ ባሉበት መንደር ሌላ ጀግና ኢትዮጵያዊ ወንድ ገስግሶ የሚመጣበት ዕለት እየደረሰ ነውና እንዳትፈሩ እንመክራችኋለን። ህወሃቶች ዜጎችን ከሰው በታች አድርገው ለመግዛት እንዲመኙ ያደረጋቸው እብሪት የሚተነፍስበት ዘመን እሩቅ አይሆንምና አሁንም አትፍሩ።
ህወሃቶች ከእነርሱ ቁጥጥር ውጪ ያሉ ነፃ ሚዲያዎችን እንደማይታገሱ የታወቀ ነው። ለምን ቢሉ የወንጀላቸው ብዛት፤ የክፋታቸው ጥልቀት ሳይነገር ተሠውሮ እንዲቀር ስለሚመኙ ነው። ይህን ምኞታቸውን እውን ለማድረግም ራሳቸው የሠረቱን ህግ ውልቅልቁን አውጥተው ያፈራርሱታል። ዜጎች መረጃ የማግኘት መብት አላቸው ተብሎ እነርሱ “ህገ-መንግስታችን” እያሉ በሚጠሩት ላይ በማያሻማ ሁኔታ የተቀመጠ ቢሆንም እነርሱ ግን ለራሳቸው ህግ መታመንን አልመረጡም። እንዲያውም እነርሱ ሞተንለታል የሚሉትን ህግ አፈር አስገብተው ራሳቸው ህግ ሆነው ተፈጥረዋል። እነርሱ ህግ ሁነው በመፈጠራቸውም በየዜጎች ደጅ እየተንከላወሱ ኢሳትን ብትሰሙ ወዮላችሁ እያሉ ያስፈራራሉ። ዜጎች ግን የሞኝ ዘፈናቸውን መልሰው መልሰው ለሚያላዝኑ ኢሕአዴጋዊያን ዛቻ የሚንበረከኩ አይሆኑም። አገራቸውን በተመለከተ ማንኛውንም መረጃ ለመስማት ያላቸውን ነፃነትም ለምናምንቴዎች አሳልፈው የሚሰጡ አይሆኑም።
ጎሬቤታችን ኬኒያ ከአስር በላይ የግል ቴሌቭዥን ጣቢያዎች አሏት።በርካታ በአጭር ሞገድና በኤፊኤም ሞገዶች የሚተላለፉ ሬዲዮኖችም አሏት። የኬኒያ መንግስት ለዜጎቹ ክብርና ፍቅር ስላለው የተቻለውን ያክል ነፃ ሚዲያ እንዲኖር ይጥራል። ለህዝቡ ክብርና ፍቅር የሌለው ህወሃት ግን በወረቀት ላይ በፃፈው ህግ ዜጎች መረጃ የማግኘት መብታቸው ያልተገደበ ነው ቢልም በተግባር ግን የዜጎችን መረጃ የማግኘት መብት ያፍናል። ነፃ ሚዲያ እንዳይፈጠር ለማድረግ፤ የተፈጠሩትንም ለማጥፋት ግዜውንና የአገሪቷን ሃብት በከንቱ ያባክናል። ህወሃት ከድሃ ጉሮሮ እየነጠቀ ኢሳትን ለማፈን በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር አባክኗል። የአገሪቷ የህግ ተቋማትም ሌቦችንና ነፍሰ ገዳዮችን መከታተል ትተው በነፃነት እንፃፍ ብለው የተነሱ ጋዜጠኞችን በማሳደድ የአገሪቷን የሥራ ሠዓትና ሃብት በከንቱ ያባክናሉ። ህወሃቶች ይሄው ናቸው። አገር፤ ወገን፤ ህዝብ የሚባል ነገር በሂሊናቸው ያልተፈጠረ፤ እነርሱ ብቻቸውን ሌላውን ተጭነው መኖር የሚፈልጉ፤ የጨካኞችና የእብሪተኞች ስብስብ መሆኑን መዘንጋት አያስፈልግም።
የተከበራችሁ ያገራችን ዜጎች !
አገራችሁን በተመለከተ መረጃ ማግኘት የዜግነት መብታችሁ መሆኑን እንዳትረሱ። ይሄም እነርሱ “ህገ-መንግስት” ብለው በሚጠሩት ላይም በግልፅ ተቀምጧል። ይሄን በህግ ደንግጎ ሲያበቃ ኢሳትንና ሌሎችን ነፃ ሚዲያዎችን መስማት አትችሉም ሲል የማውቅላችሁ እኔ ነኝና የምትሰሙትንና የምታዩትን የምመርጥላችሁ እኔ ነኝ እያለ መሆኑን አስታወሱ። ይሄ ማለት አዋቂው እኔ እንጂ እናንተማ ክፉን ከደጉ ለመለየት ገና አልደረሳችሁም ማለት መሆኑንም መገንዘብ ያስፈልጋል።መንግስት ነኝ ብሎ በአገሪቷ ጫንቃ ላይ የተቀመጠው ህወሃት-ኢሕአዴግ ህዝቡን የማያከብር ብቻ ሳይሆን ለህዝብ ያለው ንቀትም ወሰን የሌለው ሁኗል። ይሄ ዘረኛና ዘራፊ ቡድን ክብራችንን አዋርዶና አንገታችንን አስደፍቶ ሊገዛን አይገባውም። ፍርሃት ይብቃ። ህወሃት እየፈጠረ ያለው ፍራቻን መሸሸ አይገባም፤ ይሄን ፍርሃት መጋፈጥ የጀግና ተግባር ነውና ለክብራችሁና ለነፃነታችሁ ስትሉ ፍርሃቱን ተጋፈጡት እንጂ አትሽሹት።
በዚያ በጨካኞች መንደር ሁናችሁ በሠላማዊ ትግል ብቻ ለውጥ እናመጣለን ብላችሁ የተደራጃችሁ የፖለቲካ ድርጅቶችም መረጃ የማግኘት፤ መረጃ የመሰብሰብ እና የማሰራጨት መብታችሁ ነው ብለን ልንነግራችሁ አንዳዳም። በነፃ ሚዲያ መናገርም ሆነ ለማንኛውም ሚዲያ መረጃ የመስጠት ማንም የሚሰጣችሁ መብት እንዳልሆነ ታውቃላችሁ። እኛ እንደምንገምተው ኢሳትም ሆነ ሌሎች ነፃ ሚዲያዎች የእናንተም ሃብት ናቸው። ህወሃት-ኢሕአዴግ አትስሙ ወይም ደግሞ አትናገሩ ሲላችሁ ያንን የእብሪተኛ ትዕዛዝ አለመቀበላችሁን ለነፃ ሚዲያዎች መረጃ በመስጠትና ሃሳባችሁን በነፃው ሚዲያ በመግለፅ እምቢተኝነታችሁን በማሳየት ለምትመሩት ህዝብ አርአያ እንድትሆኑ ብናሳስባችሁ ደፈሩን እንደማትሉ ተስፋ እናደርጋለን። ከዚህ አንፃር ሰማያዊ ፓሪትና አንድነት ያወጡትን መግለጫ በአድናቆት የምንመለከተው መሆኑን ለማስታወቅ እንወደላን።
ለህወሃት-ኢሕአዴጎች !
ራሳችሁን ከአሸባሪ ምግባርና መዝገብ ማስፋቅ ሳትችሉ የነፃነት ፍላጎት ያላቸውን ሁሉ አሸባሪ እያላችሁ ማላዘናችሁን የምታቆሙበት ግዜ እየመጣላችሁ ነው። እናንተ ከላይ ሁናችሁ ህዝቡ ከሥር ሁኖ እናንተን ተሸክሞ ለዘላለም እንደማይኖር አበክረን ልናሳውቃችሁ እንወዳለን።በየሰው ደጅ ካድሬዎቻችሁን ልካችሁ ኢሳትን አትስሙ እያላችሁ የማስፈራራት እብሪታችሁ ረገብ የሚልበት ግዜ እየመጣላችሁ ነው። ዛሬ ህዝባችንን የእኛን ብቻ ስሙ፤ የእነርሱን አትስሙ ማለታችሁ ለህዝባችን ያላችሁን ንቀት የሚያመላክት ነው።ህዝባችንን እንደናቃችሁና እንዳዋረዳችሁ አትቀጥሉም። የነፃነትን ፍላጎት አፍናችሁ አታቆሙትም። የፍትህ ጥማታችንን በአፈሙዝ ልትገቱት አትችሉም። የእኩልነትን ጥያቄ በውሸትና በዛቻ አታዳፍኑትም። እውነት እውነት እንላችኋለን ወንጀላችሁ ሳይነገር፤ በስውር የዘረፋችሁት በአደባባይ ሳይገለጥ አይቀርም። እኛም ቀንና ማታ ለዚያ ግብ ሳናገራግር እየሰራን ነው። በአገራችን የነፃነት ጎህ ሳይቀድ ለሽፋሽፎቶቻችን እንቅልፍ፤ ለስጋችንም ዕርፍት አይሆንም። የዘረኞችና የዘራፊዎች ጀንበር ሳትጠልቅ፤ የእኩልነት ናፋቂዎች ጎህ ሳትቀድ አናርፍም። ያነገታችሁት መሣሪያ የሸንበቆ ምርኩዝ እስከ ሚሆን የጀመርነውን ትግል ዕለት ዕለት እያጎለበትነው እንቀጥላለን።
ህወሃት-ኢሕአዴጎች ሆይ ስሙ! ይሄን ህዝብ ከሚችለዉ በላይ ገፍታችኋታል። ህዝቡም ሊሸከማችሁ ከሚገባ በላይ ተሸክሟችኋል።እንዲህ ህዝባችንን መፈናፈኛ አሳጥታችሁ እና እስከ ልጅ ልጆቻችሁ ረግጣችሁ ለመግዛት ያለማችሁት ህልም በህልምነቱ ብቻ እንደሚቀር ቅንጣት ታክል ጥርጣሬ አይግባችሁ። ትግላችን ጥሩ መሠረት ይዟል። ከዚህ በኋላ ወደ ኋላ የሚመልሰን ምድራዊ ኃይል የለም።እውነት እውነት እንላችኋለን ለዘላለም ኢትዮጵያዊያንን አዋርዳችሁ የመግዛት ህልማችሁ ቅዥት መሆኑን ደግመን ልንነግራችሁ እንወዳለን።
በህወሃት-ኢሕአዴግ ውስጥ ሁናችሁ የነፃነት፤ የፍትህ እና የእኩልነት ጥያቄያችንን የምትጋሩን ወገኖቻችን እሰክ አሁን የምታደርጉት የውስጥ ትግል ፍሬ እያፈራ ነው። ፍሬውን በራሪ ወፍ እንዳይለቅመው የተለመደው ጥንቃቄ እንዳይለያችሁ ይሁን። አሁን ህዝቡ መረጃ እንዳያገኝና፤ መረጃ እንዳይሰጥ የሚሞከረው ሙከራ ህገ-መንግስት ተብየውን የሚጥስ መሆኑን ታውቃላችሁ። ይሄን ካድሬው ሁሉ እንዲገነዘበው የውስጥ ትግሉ ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል። ራሱ ያወጣውን ህገ መንግስት አፈራርሶ ከትቢያ የሚቀላቅል ቡድን በምን ሞራል ብቃት ነው ሌላውን ህገ-መንግስቱን ሊንዱ ነበር እያለ የሚከሰው ? በኢትዮጵያዊያን ላይ የተጫነው ህገ-መንግስት በህወቶች ሲፈርስ ትክክል ፤በሌላው በተግባር እንዲውል ሲጠየቅ ደግሞ ስህተት ሁኖ በአሸባሪነት የሚያስከሥሥ መሆኑን ግንዛቤ መጨበጥ ይጠቅማል።
በመጨረሻም በህወሃት-ኢሕአዴግ የጭቆና ቀንበር ሥር ለምትንገላቱ ወገኖቻችን ሆይ ! አትፍሩ። ይህን የሚያስፈራራችሁን አካል እስከ መጨረሻው የማትሰሙበት ዘመን እየመጣ ነው። አሁን ፍርሃታችሁን ግደሉት።የምትሰሙትንና የምታዩትን እኔ ነኝ የምመርጥላችሁ ከሚል እብረተኛ እጅ ራሳችሁን ለማላቀቅ የግንቦት ሰባት ንቅናቄ እያደረገ ያለውን የነፃነት፤ የፍትህና የእኩልነት ትግል ተቀላቀሉ።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!

torsdag 16. januar 2014

የመረጃና የሃሳብ ነፃነትን ለጋራ ጥቅም እናውለው!


ቃልኪዳን ካሳሁን

ከኖርዌ

ሀገሪቱ እየገነባች ያለው ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የፈጣን ልማት ባለቤት አላደረጋትም። ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ያልነበረ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንድንጀምርና በጋራ እንድናሳድግ እድል አልፈጠረም። ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ከመለያየትና ከፀረ እኩልነት አስተሳሰብ ወጥተው መከባበር፣ መደጋገፍና በልዩነት ውስጥ አንድ ሀገር መገንባት እንዲጀምሩ አላገዘም።

ይህ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት የዜጐችን ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች አለማክበሩ ሊካድ አይችልም። ከምንም በላይ የዜጐች ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እውን በመሆኑ ዛሬ በሀገሪቱ በርካታ የግል፣ የፖለቲካ ድርጅቶችና የሕዝብ የህትመት ሚዲያዎች አይታተሙም። የማህበረሰብና የግል ሬዲዮ፣ ኤፍ ኤም  ሬዲዮኖችም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፉ አይደለም። የቴሌቪዥን አማራጮችም የሚሰፋበት ዕድል እንዳለ ተደጋግሞ ይገለጻል ግን ለናሙና እንካን የለም።

ጥያቄው ግን «የሃሳብ ነፃነት መብት መረጋገጥ ፋይዳው ምንድን ነውየሚለው ነው። ዜጐች ሃሳባቸውን በነፃነት የሚያንሸራሽሩት፣ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ያመኑበትን ለመፃፍ፣ ለመናገርና ለማስተላለፍ ነው። ለመቃወምም ሆነ ለመደገፍ፣ በአንድ ሃሳብም ሆነ በልዩነት ውስጥ ትልቋን ሀገር ለመገንባት ነው። በጋራ ጉዳያቸው ላይ ግልፅ አቋም ይዘው ለሕዝብ ጥቅም እንዲነሳሱ ማድረግም ነው።

በሀገራችን ያለው ሁኔታ ግን ከዚህ የተለየ ይመስላል። መንግሥት፣ ሕዝቡ፣ ሕዝባዊ ሚዲያውና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ሀገር ግንባታ ላይ አተኩረው ሲሰሩ አይስተዋልም። በዚያው ልክ አብዛኛው የግል የህትመት ሚዲያና የተቃዋሚው ጐራ ደግሞ በትችትና በእውነት ነገር ሲፅፉ፣ሲናገሩ መንግስት ተብዬው በማብጠልጠልና ብዙም ተጨባጭነት በሌላቸው አሉባልታዎች ላይ ተጠምደዋል። ገንቢ ትችትና አስተማሪ ዘገባ ለማቅረብ የሚሞክሩ ሚዲያዎች ቢኖሩም መንግስት ተብዬው ግን ብዙም አይዋጥለትም። የግሉ ፕሬስ መጠናከር የዴሞክራሲ ሥርዓቱ ውጤት በመሆኑ አሁን ይበልጥ መቀጠል እንዳለበጥ የሚነገር አይደለምለ። መንግስት ተብዬው ግን በመረጃ ላይ ያልተመሠረተ፣ ሚዛናዊነት የጐደለው፣ ጥላቻና ክፋት የተላበሰ ነቀፌታ ያስተላልፋል። የትኛው ሀገርስ በዚህ መንገድ ተገንብቷል። ሀገራዊ በሆኑ የጋራ ጉዳዮች ላይ በጋራ መዝመት ያልተቻለው ለምንድን ነው?
ሰብኣዊ ድረገጽ እንደሚያምነው የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ የሁሉንም አጋርነት ይሻል። ትልቁ የዴሞክራሲ መገለጫ የመረጃ ነፃነትና ሃሳብን ያለገደብ የማራመድ ጉዳይም የህግ ጥበቃና የሥርዓት ዋስትና ሊያገኝ ይገባል። ይሄ ደግሞ ገና ከጠዋቱ  በመንግስት በኩል እውን ያልሆነ ስራ ነው። ያም ሆኖ ሚዲያዎቻችን
አንደኛ፡- የሀገራችን የግልም ሆነ የሕዝብ ሚዲያዎች ለእውነትና ለሕዝብ ጥቅም እንዲቆሙ የጋዜጠኝነት የሙያ ሥነምግባር ያስገድዳቸዋል። ይህን ዓለምን ያግባባ መርህ በመጣስ በእንዝህላልነት ሕዝብን የዘነጉ አንዳንድ የውጭ ሀገራት ሚዲያዎች ህዝቦችን ለቀውስ ዳርገዋል። ባልተጨበጠ መረጃና በእውነት ላይ ያልተመሠረቱ «ልብሰቀይ» የልቦለድ ዘገባዎችም ብዙዎችን ጋዜጠኞች በሕግ አስጠይቀዋል። በሀገራችንም ቢሆን ከመነሻው አንስቶ በተሳሳተ መንገድ የበቀለ የአንዳንድ የህትመት ውጤቶች ጉዞ አልቀጠለም። ሥርዓትና ሕግ ብቻ ሳይሆን ከሙያ ሥነምግባሩና መርሁ ጋር ተላትመዋልና። ስለዚህ ከዚህ ዓይነት ስህተት ልንወጣ ይገባል።
ሁለተኛ፡- መንግሥታዊ ሥርዓቱ ሊተች ይችላል። ግን ውጤቱንና ያስመዘገበውን ስኬት መጥቀስና መተንተንም ሐጢያት አይደለም። ዞሮ ዞሮ የሚገነባው ሀገር ነው። ሀገርና ሕዝብ ለመጥቀም የሚያስብና ኃላፊነት ያለው ሚዲያ ደግሞ ገንቢ ትችትን ሲያቀርብ፣ የስኬት እውነቱን በመካድ መሆን የለበትም፤ አይገባምም። ይህን የሚስቱ የሀገራችን አንዳንድ ሚዲያዎች የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታው ሂደት መሆኑን የሃሳብ ነፃነትም ሁሉንም የሚመለከት የሕግና ሥርዓት ልጓም እንዳለው ይዘነጉታል። በዚህም ቀስበቀስ እየኮሰሱ ከጨዋታ ለመውጣት ይዳረጋሉ።
ሦስተኛ፡- የዓለም ታዋቂ የሕትመት ውጤቶች በምርመራ ዘገባ በገንቢ ትችት እና በብሔራዊ ጉዳይ ላይ ባለመደራደር ነው የሚታወቁት። በእኛ ሀገር የትኛው የምርምር ሥራና አስተማሪ ዘገባ ቀረበ። በመቼውም ጊዜ የሙስና ወንጀል የመልካም አስተዳደር ጥሰት መንግሥትን አነቃ? መልስ መስጠት ያስቸግራል። እርግጥ ነው በጠንካራ ምርመራ ላይ የተመሠረተ ዘገባ ያደክማል። አቅምና መስዋዕትነት መክፈልን ይጠይቃል። ጊዜም ይፈልጋል። ለለብለብ ገበያም አይመችም። መጀመር ያለበት የሚዲያ ባህል ግን ይሄው ነው። ዴሞክራሲያዊ ሥርዓታችንን የሚያሳድግ ሀገራችን የጀመረችውን ለውጥ በጥንካሬ የሚያስቀጥል ነውና።
የሕገ መንግሥታችን አንቀፅ 29 ሆነ የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ 590/2000 ሥራ ላይ መዋል የሚጋብዘው በእውነትና በሚዛናዊነት ላይ የተመሠረተ ሃሳብን ማንሸራሸር ነው። ሕዝብን የሚከፋፍል ሀገርን የሚበድል ትውልድን እውነት የማያስተምር ዘገባ የሃሳብ ነፃነትን ይገድላል። ይባስ ብሎ «በሬ ወለደ...» እያሉ መዘገብ የሕግ ተጠያቂነትንም ሊያስከትል ይችላል። የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታውንም ያቀጭጫል እንጂ አያሳድግም። ስለዚህ የሃሳብ ነፃነትና የመረጃ ነፃነት ዋነኛ መሣሪያ የሆነው የሕዝብና የግል ሚዲያ ለሕዝብና ለእውነት ይሥራ። ለሀገር ጥቅም ይቁም። መንግሥት ፓርቲና ግለሰብ ኃላፊ ናቸው። ሀገርና ሕዝብ ግን ዘላለማዊ መሆናቸውን ዘወትር የሚያስታውስ የሚዲያ አስተሳሰብ ይፍጠር። ያኔ የመረጃና የሃሳብ ነፃነታችን ለጋራ ጥቅም ይውላል።
***ብዕር እንደ እሳት ይፋጃል***
የቀዝቃዛው የአለም ጦርነት ካከተመ በኋላ እና አለም ወደ አንድ የርዕዮት ዓለም ካምፕ እየገባች ባለችበት አጋጣሚ የስልጣን አክሊል የደፉት ገዢዎቻችን የነፃውን ፕሬስ ዓለም በዚች ሀገር እውን እንዲሆን ሁኔታዎችን ብናመቻች የሰለጠነው አለም ያከብረናል በማለታቸው በርካታ ጋዜጦችና መጽሄቶች ለህትመት በቅተው እንደነበር እናስታውሳለን፡፡ ሆኖም ግን የነፃው ፕሬስ አርበኞች አደገኛውን የጎሳ ፖለቲካ መርዝ ለማርከስ እና የስርዓቱን ብልሹ አሰራር እንደ እሳት በሚፋጅ ብእራቸው ስለተቹ ጥሩ ነገርም ከተሰራ በማመስገናቸው የተነሳ የአገዛዙ አማካሪዎችም ሆኑ ፊት አውራሪዎች በበጎ አይን አልተመለከቷቸውም፡፡ የተለያዩ ስልቶችንም እየተጠቀሙ የነፃውን ፕሬስ አባላት የመበተን እርምጃ ወስደዋል፡፡
ለማንኛውም ከሁለት አስርተአመት በላይ ወጣትና አንጋፋ ጋዜጠኞች እንዲሁም ጥቂትአሳታሚዎች እንደ ጥጃ እየታሰሩና እየተፈቱ የተለኰሰው የፕሬስ ሻማ ድፍን እንዳይል ከባድ መስዋእትነት ከፍለዋል፡፡ አንጋፋው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌ፣ ክፍሌ ሙላት፣ ከፍያለው ማሞ ወዘተ ወደ ውጪ ሀገር የሄዱት ለሽርሽር አይደለም? በነፃው ፕሬስ መንደር መኖር ስላልቻሉ እንጂ፡፡
አለም አቀፍ እውቅና ያለውጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ ውብሸት ታዬ፣ ርዕዮት አለሙ ወንጀለኞች አይደሉም ብዙ አምደኞችም ታፍነው የት እንዳሉ አይታወቅም፡፡ ጨለማ ቤት ውስጥ የተወረወሩት ለነፃው ፕሬስ ህልውና ሲሉ እጃቸው እስኪዝል በመፃፋቸው ይመስለኛል፡፡ስለሆነም ብዙዎች የተሰደዱለትና የታሰሩለት እንዲሁም አንዳንዶች ውድ ህይወታቸውን ቤዛ ያደረጉለት የነፃው ፕሬስ እስከወዲያኛው እንዳይዘጋ ከተፈለገ ህዝቡ እና አሳታሚዎች መተባበር ይገባቸዋል ባይ ነኝ፡፡የፕሬስ እና ሀሳብን በነፃነት የመግለጽ መብቶች ለአንድ ነፃ ህብረተሰብ መሠረት ከመሆናቸው ባሻገር አንድ መንግስት ጠንካራ እንዲሆን ያስችላሉ ተብሎ ስለሚገመት በብዙ ሀገራት እየተተገበሩ ይገኛሉ፡፡

ነፃው ፕሬስ ሊያድግ የሚችለው ደግሞ በነፃነትና በውይይት እንጂ በማፈን አይመስለኝም ኦክሲጂን ለሰው ልጆች አስፈላጊ እንደሆነው ሁሉ ነፃነትም እንዲሁ ለፕሬስ ወሳኝ ነው፡፡

የፕሬስና ሀሳብን በነፃነት የመግለጽ መብቶች በአለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነድ (UDHR) ( አንቀጽ 19) በአውሮፓ ሰብአዊመብት ኮንቬንሽን (አንቀጽ 10) በአሜሪካ የሰብአዊ መብት ኮንቬንሽን (አንቀጽ 13) በአፍሪካ የሰብአዊመብቶች ቻርተር (አንቀጽ 9) እና በኢትዮጵያው ህገ መንግስት (አንቀጽ29) ላይ ሰፍረዋል፡፡

ነፃው ፕሬስ ሰላምን ለማስፈን ማህበረሰቡ ዲሲፕሊን እንዲኖረው ለማድረግ፣ መብታችን እና ነፃነታችን እንዳይደፈር፣ ፍትህና እኩልነት እንዲሰፍኑ ሁነኛ ሚና ስለሚኖረው መንከባከብ ይገባል፡፡ በፖለቲካው ምህዳር ደግሞ ነፃው ፕሬስ ሰዎች ከባርነት ነፃ እንዲወጡ፣ እንዳይጨቆኑ፣ ሥቃይ እንዳይደርስባቸው መፍትሄ ጠቋሚ ነው፡፡

ለአምባገነን ብዕር እንደ እሳት ስለሚፈሯት ያጠፏታል! እውነት ስለምትነገርበት።

ትክክለኛ መረጃ ሙሉ ሰው ያደርጋል።
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!!!!